የኢፌዲሪ ህገመንግስት ዙሪያ

ሃገራዊና ቀጠናዊ ትስስር ማዕከል ሴንሪስ በአራት ተከታታይ ዙር በ1995ቱ የኢፌዲሪ ህገመንግስት ዙሪያ ከተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ የዘርፉ ምሁራን ተገናኝተው እንዲወያዩ አድርጓል።

#አወዛጋቢ የሚባሉት የህገመንግስቱ ክፍሎች የትኞቹ ናቸው?

#መፍትሄው ህገመንግስት ማሻሻል ነው ወይስ መቀየር?

#ህገመንግስቱን ማሻሻል ያስፈልጋል ከተባለስ መቼ እና እንዴት ይሻሻል?

በሚሉ ሀሳቦች ዙሪያ ጥልቅ ውይይት ተካሂዷል።በአራተተኛው ዙር የውይይት መድረክ ከተሳታፊዎች ከተነሱ ሃሳቦች መሀከል የተወሰኑትን እነሆ!

Similar Posts